Wednesday, 8 January 2014

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት ዛሬ በ45 ሰዎች ላይ ከሦስት ዓመት እስከ 12 ዓመት የሚደርስ የእሥራት ፍርድ ሰጠ፡፡

January 8, 2014                                          

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት ዛሬ በ45 ሰዎች ላይ ከሦስት ዓመት እስከ 12 ዓመት የሚደርስ የእሥራት ፍርድ ሰጠ፡፡
ፍርዱ ከተላለፈባቸው መካከል በ1997 ዓ.ም በተካሄደው ምርጫ የፓርላማ ወንበር የነበራቸው ይገኙበታል፡፡የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ዝርዝር አለው፤ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
http://amharic.voanews.com/audio/Audio/362865.html

No comments:

Post a Comment