Sunday, 26 January 2014

ጃዋር መሀመድን ለፍርድ ለማቅረብ እንቅስቃሴ መጀመሩን ተገለጸ

january 26,2014
የጃራ ሽባብ ተበሎ በሚጠራው የኦሮሞ የእስልምና አክራሪዎች ቡድን መሪ የሆነው ጃዋር መሀመድ በክርስቲያኖችና በኢትዮጵያውያኖች ላይ የአለምን አቀፍ ህግን በመጣስ ዘርን ከዘር ፣ሀይማኖትን ከ ሀይማኖት ለማጫረስ አንዳንድ ተራ ነገሮችን ሰበብ በማድረግ በከፍተኛ ደረጃ በሳይበር በአገር ውስጥ በተለይም በዲያስፖራ ለተጀመረው የጥላቻ ቅስቀሳ ለማስቆምና ግለሰቡን ወደ ፍርድ ለማቅረብ የህግ ባለሙያዎች እየተሰባሰቡና ምረጃዎችንም በመሰብሰብ ላይ ናቸው።የአለም አቀፍ ህግ ዘር ማጥፋትን ሳይሆን ቅስቀሳን ማድረግ በራሱ ትልቅ ወንጀል ነው።
The United Nations’ Genocide Convention outlaws not only acts of genocide but “incitement” to genocide, an egregious offense whether or not genocide has yet occurred. The convention’s goal, of course, is to prevent genocide before it takes place. Those who incite genocide, and those who defend them, often invoke the freedom of speech. But no free-speech law condones threats of mass murder. The Nuremberg tribunal convicted and executed Nazi newspaper publisher Julius Streicher for inciting the murder of Europe’s Jews, even though he hadn’t committed murders directly.
Generally speaking, “incitement” means encouraging or persuading another to commit an offense by way of communication, for example by employing broadcasts, publications, drawings, images, or speeches. It is “public” under international law if it is communicated to a number of individuals in a public place or to members of a population at large by such means as the mass media. Among other things, its “public” nature distinguishes it from an act of private incitement (which could be punishable under the Genocide Convention as “complicity in genocide” or possibly not punishable at all). public incitement to genocide can be prosecuted even if genocide is never perpetrated. Lawyers therefore classify the infraction an “inchoate crime”: a proof of result is not necessary for the crime to have been committed, only that it had the potential to spur genocidal violence.
ጃዋር እልቂትን ከመቀስቀስ አልፎ ግድያው እንደት እንደሚፈጸምም በተለያዩ ስብሰባዎች ላይ ገልጽዋል።ይህን ጉዳይ በተመለከተ ዝርዝሩን ይዘን እንቀርባለን።
==================================================================================

What is the Jara Shabaabes Movement ?

1503844_432647140195148_126420859_n      Jara Shebab Movement is a movement lead by Jawar Mohammed , Abdi Fite,Mohammed Ademo, kedir Elmo,Aisha Ali, Arfasse Oromiyaa,Geresu Tufa,Jicha Hamid,Mohammed Sheka. This movement primarily focuses on incitement of hate and genocide among different ethnic and religious communities in Ethiopia and all over the world. They primarly targeting  none Muslims and None oromos to some extent on moderate Oromos whom reject their narrow ,religious originated approach to Ethiopian present day problems. They coned Al Jazeera  and some Arabs into believing that Oromos are Muslims who are oppressed by Christians.
The Oromo Jara Shebabe group “Oromo First” campaign  has been exclusivity movement that wants to target Christians under the guise of Oromo people’s question for justice and equality. It is very vital that we negate such teaching and uproot it from the roots. Radical Islam knows not tolerance, compromise, democracy, and so forth. It is an ideology based on fanaticism that is myopic. The main agenda of such ideologies is to dominate, suppress, and oppress other societies and religions around them. Complete control is the idea behind such radicalism. This type of teaching has and is being propagated by groups like Oromo extremists and other radical Islam followers who want nothing but dominate and submerge everyone else. The ethnic cleansing, Church burnings, killings, and intimidations are all part of the wider strategy of these extremist Oromo Islamists and nationalists . The ongoing recent rhetoric exemplifies that where they have been calling out for the killing and ethnic cleansing of Amharas solely because they are Christians. What we must understand is that this will not stop with Amharas only. Once Jawar and his followers prosecute the Amahras, they will also come for Oromo, Sidama, Hadiya, Wolyta, etc… Christians. All one has to do is carefully examine Jawar’s speeches, statements, and writings. In one of his speeches given before a Muslim audience, he specifically stated that where he lives that many of the Oromos residing are Muslims, and therefore, if any Christian attempted to speak or exercise his or her right, they would be decapitated without question. In another video, Jawar specifically states, “Ethiopia out of Oromia.” This is in reference to so called Ethiopians to get out of so called Oromo regions. In other words, he is basically calling for an ethnic cleansing. There is many data to the open public for one to examine how these extremists are gaining momentum. It is the responsibility of everyone to expose such extremists because in the end the losers of this war will be everyone.

ESAT Daily News Amsterdam Jan 24 2014 Ethiopia | ESAT Tube

ESAT Daily News Amsterdam Jan 24 2014 Ethiopia | ESAT Tube

ESAT Daily News Amsterdam Jan 24 2014 Ethiopia | ESAT Tube

ESAT Daily News Amsterdam Jan 24 2014 Ethiopia | ESAT Tube

ጃዋርና የቀቢጸ ተስፋ እርምጃዎቹ (ክፍል 5)

January 26, 2014
ዓለማየሁ መሀመድ (ክፍል 5)
እንደምን ከረማችሁ?
መረጃ 1
ኦሮሞ ፈርስት በሚል ጃዋርና ሸሪኮቹ የከፈቱት ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ሰንበቴ ቤትን በተመለከተ ከዚያው መንደር የደረሰኝ መረጃ ነው። ይህ ማህበር ከመቋቋሙ በፊት ጃዋር ያላንኳኳው በር; ያልረገጠው ደጃፍ የለም። ጃዋር የቢዝነስ ጭንቅላት ያለው ይመስላል። ነጋዴ ነገር ነው። ገንዘብ እንዴት እንደሚገኝ ያውቅበታል።
 በአቋራጭ እንዴት መበልጸግ እንደሚችል ቀን ከሌሊት ያውጠነጥናል። በእርግጥ ኦሮሞ ፈርስት ጥሩ ብልሃት ናት። የሀረሩ አብዲ ሙተቂ እንጋለጠው ጃዋር ኦሮሞ ፈርስት የተሰኘውን ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ለማቋቋም ደጅ ከጠኑት ሰዎች አንዱ አፈንዲ ሙተቂ ነው። አፈንዲ እንዲህ ዓይነቱ ጸበል ቅመሱ አላማረውም። የጃዋር የገንዘብ ስግብግብነት መጨረሻው ከወዴት እንደሆነ በጠዋቱ ነው የተገለጠለት። የኦሮሞን ህዝብ ትግል ለጨረታ ያቀረበው ጃዋር እንደ በግ ነጋዴ የኦነግን የከሰረ ፕሮጀክት ተሸክሞ ገበያ ወጣ። ፖለቲካ የምግብ ዓይነት ይሁን የኳስ ክለብ ምን እንደሆነ በውል ያላወቁ ጥቂት አክራሪዎችን ከጎኑ አሰልፎ ጃዋር ኦሮሞ ፈርስትን አስመረቀ።Jawar Mohamed Muslim fundamentalist
ጃዋር ጥሩ የገቢ ምንጭ አግኝቷል። ኒውዮርክ ከአንድ አፓርታማ ተሸጎጦ ጫቱን እያመነዥገ፡ ጥላቻ የሚረጭበትን ዓላማ  ከዳር ለማድረስ የከፈተው ፕሮጀክት እያስገኘለት ያለው ገቢ ቀላል የሚባል አይደለም። በአንድ የኦሮሞ ፈርስት መድረክ 2ሺህ ዶላር ይከፈለዋል። ይሄ የተጣራው ኪሱ የሚገባው ነው። ከለንደኑ የኦሮሞ ፈርስት መድረክ የጀመረ ደግሞ ሚስቱንም አስገብቷታል። እሷም እንደ አንድ ፓናሊስት ትቀርባለች በሚል ጃዋር የቢዝነስ አድማሱን አስፍቷል። እናም በየኦሮሞ ፈርስት መድረክ ጃዋር ሚስቱን እያንጠለጠለ ይጓዛል። በዚህም እነ ጃዋር ቤት በአንድ የኦሮሞ ፈርስት መድረክ 4ሺህ ዶላር ይገባል። ከዚህ በላይ ቢዝነስ የት ነው ያለው?
በነገራችን ላይ ሚስቱ አርፋሴ የኢትዮጵያን ምድር ረግጣ አታውቅም። ወላጆቿ ኬኒያ የሚኖሩ እዚያው ኬኒያ የወለዷት የኦሮሞ ኢትዮጵያውያን ናቸው። አርፋሴ የኢትዮጵያን አፈር አታውቃትም። ኬኒያ ተወለደች፡ እዚያው ቆየች፡ አሜሪካ መጣች። ጃዋር ከአክራሪም  ጽንፈኛ የሆነው በእሷ ምክንያት እንደሆነ ይነገራል። አርፋሴ ደሟ ውስጥ የተቀበረ የኢትዮጵያ ጥላቻ እንዳላት የቅርብ መረጃዎች ያሳያሉ። አንድ ጊዜ በኒውዮርክ የሆነ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ተካሄደ አሉ። የሁሉም ሀገራት ተወላጆች በፌስቲቫሉ ላይ የየሀገራቸውን ባንዲራ ይዘው በመቆም ለጎብኚዎች ስለመጡበት ሀገር ያስተዋውቃሉ። አርፋሴ የኦነግን ባንዲራ ይዛ ከመሀል ቆማለች። ጎብኚዎች ይጠጓትና ይጠይቋታል።
‘’የት ነው ይሄ ሀገር’’
‘’ኦሮሚያ ‘’   አርፋሴ ስትናገር ሀፍረት የሚባል ነገር የለም። ፈርጠም ብላ ነው የምትናገረው
‘’ኦሮሚያ የት ነው ያለው?’’
‘’…ከሶማሊያ ጎን….. ከአቢሲኒያ በታች፡…… ከኬኒያ በላይ….ሱዳን እግር ስር…..’’   አርፋሴ የትኛውን የዓለም ካርታ እያነበበች እንደሆነ ከሷ በቀር ማንም አያውቅም። ፈረንጆቹ ግራ ገባቸው።
ካርታ አውጥተው
‘’ኦሮሚያ የሚባል ሀገር እዚህ ካርታ ላይ የለም’’ ይሏታል። አርፋሴ የሌባ ዓይነ ደረቅ አይደለች?!
የማይነበብ ለእሷ እንጂ ለሌሎች የማይታየውን በመንግስታቱ ድርጅት የማይታወቀውን በእሷና በመሰሎቿ ምናብ ውስጥ የሳሏትን ኦሮሚያ የምትባል ሀገር ፈጥረው አደባባይ የወጡበትን የቅዥት ታሪክ ለፈረንጆችም ሊነግሩ ተነስተዋል። ፈረንጆቹ ግራ ገባቸው። ትተዋት ሄዱ። መቼም እብድ ናት ሳይሉ አይቀሩም።


ሴት የላከው ሞት አይፈራም። አርፋሴ ጃዋርን ጃስ ትለዋለች። ‘’ሉቡ ኪያ!’’ ስትለውማ ጃዋር ሜንጫ ፍለጋ አይኑ ይማትራል። ባልና ሚስት ከአንድ ወንዝ ይቀዳል ቢባል ከአርፋሴና ጃዋር በልጦ ምስክር የሚሆን ከየት ይገኝ ይሆን?
አሁን አርፋሴ ቢዝነስ ላይ ናት። ከባሏ ጋር 4ሺህ ዶላር በአንድ ስብሰባ እያፈሰች ናት። በ1ወር ሁለት የኦሮሞ ፈርስት መድረኮች ከተዘጋጁ እነጃዋር ቤት 8ሺህ ዶላር በወር ይገባል። በአመት ከ80ሺህ ዶላር በላይ። አሜሪካውያን 80k የሚሉት።
መረጃ 2
ጃዋር በስመጥሩ የስታንፈርድ ተቋም የስኮላር ሺፕ ትምህርቱን ተከታትሏል። መቼም ስታንፈርድ የተማረ አይደለም በአጠገቡ የተጠጋ የሚኖረው የእውቀት ደረጃ፡ ከአሁኗ ዓለም ጋር የሚፈጥረው ትስስር፡ በቀላሉ የሚገለጽ አይደለም። ከራስ ጥረት በተጨማሪ ዕድልንም ይጠይቃል ስታንፈርድ ለመግባት። ጃዋር ይሄን እድል አግኝቷል። ትምህርቱንም አጠናቆ ወጥቷል። ይሄ በአደባባይ የሚታወቅ ዕውነታ ነው። ውስጡን ለቄስ ይላሉ አበው ሲተርቱ?! ጃዋር ከስታንፈርድ የተመረቀው በአካለ ስንኩል ደረጃ (disability status) ነው ቢባል አሁን ማን ያምናል?


አዎን! ሀቁ ከወዲህ ነው ያለው።ጃዋር ከጥይቶቹ የስታንፈርድ ተማሪዎች ጋር የሚፎካከርበት አቅም አልነበረውም። ለነገሩ ማንም ሰው እንዲሁም መገመት የሚችል ይመስለኛል። ገና ከመንደር የጎሳ ጭንቅላት ያልተላቀቀ ወጠጤ፡ ዓለምን ገልብጠውና ተልትለው ከሚረዱት ምጡቅ ተማሪዎች ጋር ተፎካክሮ ይወጣል ማለት የማይታሰብ ነው። እናም ጓድ ጃዋር መውጪያ ቀዳዳ ፍለጋ ብልሃት መጣለት። በኤትዮጵያ እያለ በደል ይደርስበት፡ ስቃይና መከራ ይፈራረቁበት እንደነበረ፡ ህይወቱን በሙሉ መንግስትና የአማራው ገዢ መደብ እንደሚያሰቃዩት በመዘርዘር የአይምሮ ጉዳት እንደገጠመው፡ ይህም በትምህርት የመቀበል አቅሙ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንዳደረሰበት በመተረክ ደብዳቤ ያስገባል። የስታንፈርድ ተቋምም ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ ጃዋር ከሌሎች ተማሪዎች ጋር በእኩል ደረጃ መመዘን የለበትም የሚል ውሳኔ ያስተላልፍና የተለየ ድጋፍ እንዲደረግለት ያዛል። ጃዋር የአካለጎዶሎ መብት ተሰጠው። በቃ! ፈተና ላይ የሚሰጠው ጊዜ ከሌሎቹ ተማሪዎች በእጥፍ የበለጠ ነው። በውጤት ደረጃም የጃዋር የማለፊያ ነጥብና የሌሎቹ የተለያየ ነው። በዚህ መልኩ ነው እንግዲህ ጃዋር ከስታንፈርድ የተመረቀው።


የደህንነት መስሪያ ቤት ዘመቻ
የወያኔ የደህንነት መስሪያ ቤት የወያኔ ዕድሜ ለማራዘም ከሰማይ በታች ያለውን ማንኛውንም እርምጃ ለመውሰድ ተዘጋጅቷል። በዚህም የተለያዩ ዘመቻዎችን ከፍቷል። ምንጮች እንዳረጋገጡት እነጃዋር በሚኒሊክ ላይ የከፈቱት ዘመቻ የዚሁ የደህንነት መስሪያ ቤት ዕቅድ አንዱ አካል ነው። እነጃዋር ከወያኔ ጋር ጋብቻ ለመፈጸማቸው ማረጋገጫው ሆኖ ተወስዷል። ባለፈው የሀረሩ አፈንዲ ሙተቂ እንደጻፈው ጃዋር ከወያኔ ጋር ይሰራል። ምናልባት የሙተቂን ሀሳብ እብዳለ እዚህ ላስቀምጠው።


‘’ይህ ሰው በጣም አጭበርባሪ ነው፡፡ የውሸት ወሬ መፈብረክ ይችልበታል፡፡ ደግነቱ የሚፈበርካቸውን ወሬዎች ሀሠትነት ለማረጋገጥ ረጅም ጊዜ አይፈጅም፡፡ የዚህ ሰው ሌላኛው ባህሪ ደግሞ ለሁሉም የፖለቲካ ቡድኖችና ፓርቲዎች የሚሰራ መሆኑ ነው፡፡ ሰውዬው ከላይ ሲታይ የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ይመስላል፡፡


ሆኖም አብዛኛው ሰው እንደሚያውቀው ከኦፒዲኦ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋርም የጠበቀ ግንኙነት አለው፡፡ አንድ ቀን ሳያስበው ይህንን ግንኙነቱን ግልጽ ያደረገበትን ጥያቄ ጠየቀኝ፡፡ እኔ በሰጠሁት ምላሽ ሳስደነግጠው ትንሽ እንደማፈር ብሎ ዘጋው (በወቅቱ የጠየቀኝን ጥያቄ ሌላ ጊዜ ብነግራችሁ ይሻላል)፡፡ በርሱ ቤት ነገሩን የማላውቅ መስሎታል፡፡ ይሁንና በፌስቡክም ጭምር በሰፊው ሲባል የነበረ ነገር በመሆኑ ብዙም አልደነቀኝም፡፡’’


የጃዋርንና የወያኔን ጋብቻ በተመለከተ ከዚህ በፊት ብዙ ስላልኩበት አሁን አልመለስበትም። አፈንዲ የተናገረው ከበቂም በላይ ነው። እንደዚህ ያለ ምስክርነት ለጃዋር የአደጋ ምልክት ነው። ጃዋር የወያኔ ጉዳይ አስፈጻሚ ስለመሆኑ የማያምን ካለ እሱ ወይ ራሱ ወያኔ ነው አልያም ሳያላምጡ ከሚውጡት ጃዋራውያን አንዱ ነው ወይም ደግሞ አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም አይነት ነገር ነው።
ከደህንነት መስሪያ ቤት አከባቢ የተገኘው መረጃ እንደሚያረጋግጠው ገና በርካታ ህዝብን ከህዝብ የሚያጋጩ ዘመቻዎች በወያኔ በኩል ይከፈታሉ። የእነጃዋር ቢባርቅም በተወሰነ ደረጃ የተንጠባጠቡትን ለቃቅመሞ ውዥንብርና ጫጫታ ለመፍጠር መሞከሩ የሚጠበቅ ነው። በእርግጥ የእነጃዋር ጫጫታ ከፌስ ቡክ መንደር ብዙም ርቀት መሄድ አልቻለም። የጃዋር ተከታዮች ልጆቻቸውን እዚህ በእንግሊዘኛ እያስተማሩ ኦሮምኛ ቋንቋ በልጆቻቸው አፍ ዝር እንዳይል እየተከላከሉ፡ ሀገር ቤት ያሉትን ምስኪኖች የቁቤ ትውልድ በተሰኘች መሸንገያ ከኢትዮጵያዊ ወገኑ ጋር ደም ለማቃባት መፍጨርጨራቸው በቀጣይም የሚጠበቅ ነው። ለዚህም የወያኔ የደህንነት መስሪያ ቤት መዋቅር ዘርግቶ እየሰራበት ነው።
የቀቢጸ ተስፋው ዘመቻ
አሁን ጫጫታው በርዷል። 21ኛው ክፍለ ዘመንን ያረከሱት እነጃዋር ጥጋቸውን ይዘው የመከላከል ስትራቴጂን የሙጥኝ ብለዋል። የተኮሱት ጥይት ዞሮ እነሱ ላይ እየተምዘገዘገ ነው። ባርቆባቸዋል። ለ40 ዓመት ኦነግን በርስትነት ይዘው የቆዩት እነ ሌንጮ ለታ ወደ ሀገር ቤት እንገባለን ብለው ማወጃቸው ለነጃዋር ግራ የሚያጋባ ሆኗል። ኦህዴድን ከኦነግ ጋር በመቀየጥ ወይም በማጋባት አዲስ ጽንፈኛ የኦሮሞ ድርጅት ለመፍጠር ከወያኔ ጋር እየሰራ ላለው ጃዋር የእነ ሌንጮ ለታ ወደ ሀገር ቤት እንገባለን ዜና አስደንጋጭ ነው። ወያኔ ምን እያደረገ ነው? ለጃዋር ጥሩ ጊዜ ከፊት እየመጣ አይመስልም። ወያኔ ጊዜያዊ የፖለቲካ ትርፍ እያሰላ የሚንቀሳቀስ ማፊያ ድርጅት መሆኑን ጃዋር በእርግጥ አያውቅም ማለት ይከብዳል። ለነገሩ በአካለ ጎዶሎ መብት ለተመረቀ ወጠጤ አእምሮ ውስብስቡ የወያኔ ሴራ የሚከብደው ይመስላል።


አሁን ነገሮች ውል እየያዙ ነው። ጃዋርን ለፍርድ ለማቅረብ የተጀመረው ዘመቻ ተቀጣጥሏል። የህግ ባለሙያዎች እንዳረጋገጡት ጃዋርን ለዘር ማጥፋት ወንጀል ቅሰቀሳ በማድረግ በሚለው ክስ ችሎት ለመገተር የሚያስችሉ በቂ የድምጽ፡ የቪዲዮ እና የጽሁፍ ማስረጃዎች አሉ። የሚቀረው ፊርማ አሰባስቦ ለሚመለከተው አካል ማቅረብ ነው። ያም እየተሰራበት ነው። በሌላ በኩል በሰለጠነው የምዕራቡ ኣለም እየኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እንዲፈጸም በሚቀሰቅሱት ጽንፈኛ ኦሮሞች ላይ የሚከፈተው ክስን በተመለከተ የህግ ምሁራን እየመከሩበት ሲሆን ጉዳዩ  ከተጀመረ ለእነጃዋርና መንጋዎቹ መጪው ጊዜ በጨለማ የተጋረደ እነደሆነ እየተነገረ ነው።


እናም የቀቢጸ ተስፋ እርምጃዎች በጃዋርና መንጋዎቹ በኩል እየተካሄደ ነው። ምን ያህል ርቀት ይወስዳቸው ይሆን? የጊዜ ጉዳይ ካልሆነ በቀር በቅርቡ የሚረጋገጥ ይሆናል።

የወያኔ የውሸት ዘገባዎች ሲጋለጡ

January 26, 2014
Ginbot 7 weekly editorial“ኦክስፋም” በመልካም ሥራቸው ከታወቁ ትላልቅ ዓለም ዓቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አንዱ ነው። በቅርቡ አንድ መቶ ሀያ አምስት አገሮችን ያካተተ ከምግብ አቅርቦትና አጠቃቀም ጋር የተያያዘ ጥናት ውጤት ይፋ አድርጓል። ጥናቱ አራት ዝርዝርና አንድ አጠቃላይ አመላካቾች አሉት።


1. አመላካች አንድ: የምግብ እጥረት
ይህ አመላካች “በየአገሮቹ ምን ያህል ለበላተኛው የሚበቃ ምግብ አለ?” የሚለውን ይለካል። በጥናቱ ውጤት መሠረት በምግብ እጥረት እጅግ የተጎዱ የመጨረሻዎቹ አስር አገሮች የሚከተሉት ናቸው: – ቡሩንዲ፣ የመን፣ ቻድ፣ ኢትዮጵያ፣ ማዳጋስካር፣ ናይጄሪያ፣ ላኦስ፣ ባንግላዴሽ፣ መካከለኛዉ አፍሪካ ሪፑብሊክ እና ህንድ። ኢትዮጵያ አገራችን ከመጨረሻ አራተኛ ናት።
2. አመላካች ሁለት: ለምግብ የመክፈል አቅም (Affordability)


ይህ አመላካች “የአገሩ ሕዝብ በአገሩ ዋጋ ምግብ ገዝቶ ለመብላት ምን ያህል አቅሙ ይፈቅድለታል?” የሚለውን የሚመልስ ነው። አሁንም ከመጨረሻ እንጀምር። አንጎላ፣ ዚምባቡዌ፣ ቻድ፣ ጉያና፣ ኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያ፣ ኮንጎ፣ ኬንያ፣ ጋምቢያ እና ኢራን የየአገሩ ሕዝብ ምግብ መሸመት የሚቸገሩባቸው አገሮች ናቸው። አገራችን ኢትዮጵያ ከመጨረሻ አምስተኛ ናት።


3. አመላካች ሶስት: የምግብ ጥራት
ይህ የምግብ ይዘትንና የአያያዝ ንጽህናን የሚመለከት ሲሆን ኢትዮጵያ፣ ማዳጋስካር፣ሞዛምቢክ፣ ቻድ፣ ቶጎ፣ ዛምቢያ፣ ማሊ፣ ናይጄሪያ፣ ባንግላዴሽ፣ ሌሶቶ ከመጨረሻው እስከ አስረኛ ደረጃ ይዘዋል። ኢትዮጵያ በምግብ ጥራት የመጨረሻዋ አገር ናት።


4. አመላካች አራት፡ የሰውነት ውፍረት እና የስኳር በሽታ
ይህ አመላካች ከልክ ያለፈ ውፍረት ዓለም ዓቀፍ የጤና ችግር እየሆነ በመምጣቱ የገባ አመልካች ነው። ኢትዮጵያ ከፍተኛ ጥሩ ውጤት ያመጣችሁ በዚህ አመላካች ብቻ ነው። ኢትዮጵያ አብዛኛው ሕዝቧ ቀጫጫ ነው፤ የስኳር በሽታም እንደሌላው አገር የተስፋፋባት አገር አይደለችም።


5. አማካይ ውጤት
የእነዚህ አራት አመላካቾች ድምር ውጤት አጠቃላይ ውጤትን ይሰጣል። በአጠቃላይ ውጤት: ቻድ፣ ኢትዮጵያ፣ አንጎላ፣ ማዳካስካር፣ የመን፣ ቡሩንዲ ናይጄሪያ፣ ሞዛምቢክ፣ ዚምባቡዌ፣ ሴራሊዮን ከመጨረሻ እስከ አስረኛ ወጥተዋል። ኢትዮጵያ ከመጨረሻ ሁለተኛ ነች።


ይህ ምንን ያመለክታል?
ወያኔ ባለፉት አስር ዓመታት በተከታታይ ከ11% በላይ ኢኮኖሚውን አሳድጌዋለሁ ሲለን ነበር። እድገቱ ያተኮረው ገጠር፤ ምንጩም ግብርና ነው ብሎን ነበር። ሐቁ ግን ከላይ የተመለከተው ነው።
እርግጥ ነው የወያኔ ሹማምንት በከተሞች ሕንፃዎችን ይገነባሉ፤ በገጠሮች በመቶዎች ሄክታር የሚለካ ለም መሬት ይዘው ፈጣን ገንዘብ በሚያስገኙ የአበባ፣ የጫትና የቃጫ ምርት ላይ ተሰማርተዋል። ከራሳቸውም አልፈው ሀብታም የውጭ አገራት ሸሪኮቻቸውን በአገራችን ለም መሬት ይበልጥ ያበለፅጓቸዋል። የእነሱ የግላቸው፣ የቤተሰቦቻቸው፣ የዘመዶቻቸው እና የሸሪኮቻቸው ኢኮኖሚ እየተመነደገ መሆኑን እናውቃለን። ይህን በገዛ ዓይኖቻችን የምናየው ሀቅ ነው።


ሆኖም ግን የእነሱ ኢኮኖሚ ማደግ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ማደግ አለመሆኑ እናውቃለን። አገራችን ከጓረቤት አገሮች ጋር ስትነፃፀር ወደ ኋላ እየቀረች መሆኑ ያንገበግበናል። በቅርቡ አክስፋም በጥናት ያረጋገጠዉ የኢትዮጵያ ገበሬዎች በየቤታቸው ከወዳጆቻቸው ጋር በምስጢር የሚያወሩትን እውነት ነው።


ከሳምንት በፊት ደግሞ “ኢኮኖሚክ ኢንተለጀንስ ዩኒት” የተሰኘው ታዋቂ የምርምር ተቋም አንድ የጥናት ውጤት ይፋ አድርጎ ነበር። በዚህ የጥናት ውጤት መሠረት በዓለም በከፍተኛ ፍጥነት እያደጉ ያሉ አስር አገሮች በቅደም ተከተል ሞንጎሊያ፣ ሴራሊዮን፣ ቱርክሜንስታን፣ ቡታን፣ ሊቢያ፣ ኢራቅ፣ ላኦስ፣ ቲሞር-ሊስቲ፣ ኤርትራ እና ዛምቢያ ናቸው። በዝርዝሩ ውስጥ ኢትዮጵያ አገራችን የለችበትም።


በዓለም አቀፍ መድረኮችም የወያኔ መረጃዎች ውሸትነት እየተጋለጡ መሆናቸው በጎ ምልክት ነው። የሚያሳዝነው ግን ይህንን ሀቅ የሚያዉቁ ምዕራባዉያን ለጋሽ አገሮች አሁንም ወያኔን እየረዱና እየደገፉ ሥቃያችን የሚያራዝሙብን መሆኑ ነው።
ለዚህም ነው ግንቦት 7፡ የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ዘላቂ መፍትሔ ሊመጣ የሚችለው በአገራችን መሠረዊ የሆነ የአስተዳደር ለውጥ ሲኖር ነው ብሎ የሚያምነው። የወያኔ አገዛዝ በዲሞክራሲያዊ አስተዳደር እስካልተተካ ድረስ የኢትዮጵያ አብዛኛው ሕዝብ መደህየቱ፤ ጥቂት ሀብታሞች ደግሞ በብዙሀኑ ድህነት መበልፀጋቸው አይቀርም። የወያኔ ውሸቶች ለኢትዮጵያ ድሀ ምግብና መጠለያ አይሆኑለትም። ለኢትዮጵያ ዘላቂ ጥቅም ማምጣት የምንችለው ወያኔን አስወግደን በምትኩ ለሕዝብ ሁለተናዊ እድገት የሚጨነቅ መንግሥት መምረጥ ስንችል ብቻ ነው።


ስለሆነም ግንቦት 7፡ የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ በውሸት እድገት እያደናቆረን፤ በተግባር ግን እያደኸየን ያለውን ዘራፊውን ወያኔን አስወግደን በሕዝብ ነፃ ምርጫ የተመረጠ መንግሥት እንዲኖረን ትግላችን እናጠንክር ይላል።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!