Saturday, 18 January 2014
Ethiopians return home to uncertain future – Al Jazeera
January 17, 2014 in News
Saudi Arabia has deported nearly 150,000 Ethiopians in an attempt to create more jobs for locals. |
![]() More than 150,000 Ethiopians have been deported from Saudi Arabia in the past two months as part of a crackdown on migrant workers aimed at creating more jobs for locals. They went to Saudi Arabia to escape poverty at home, but many returned with little money and claimed they were abused by Saudi authorities. Nearly 60 children remain at a transit centre, waiting for their parents to be located. The UN and the Ethiopian government want to ensure that these children are returned to safe homes. |
የደቡብ ሱዳን የሰላም ድርድር እስካሁን ውጤት አላሳየም
ጥር ፱ (ዘጠኝ) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በመንግስት እና በአማጽያን መካከል በአዲስ አበባ እየተካሄደ ያለው ድርድር እንደቀጠለ ቢሆንም፣ ሁለቱም ሀይሎች በሚያቀርቡዋቸው ቅድመ ሁኔታዎች እስካሁን ውጤት አለመገኘቱ ታወቀ።
አማጽያኑ የታሰሩት ባልደረቦቻቸው እንዲፈቱ፣ የዩጋንዳ ጦር አገሪቱን ለቆ እንዲወጣና የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲያበቃ ቅድመ ሁኔታ ያስቀመጡ ሲሆን፣ በመንግስት በኩል ደግሞ በአማጽያኑ የቀረቡትን በተለይም እስረኞችን መፍታት የሚለውን ቅድመ ሁኔታ አልተቀበለውም። ነገሮች እየባሱ ሄደው አንደኛው ሌላውን የውጭ መንግስታት ቅጠረኛ በማለት እየጠሩ ነው።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የመንግስት ሃይሎችና ተቃዋሚዎች ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶችን መጣሳቸውን የድርጅቱ ሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ሃላፊ የሆኑት ኢቫን ስሞኖቪች ገልጸዋል።
ቤንቲዩ እና ጎር የተባሉት ከተሞች ሙሉ በሙሉ መውደማቸውን የገለጹት ሃለፊው በርካታ ስደተኞች በተመድ የስደተኞች ካምፕ ውስጥ መጠለላቸውን ገልጸዋል። ከ80 ሺ ያላነሱ ደቡብ ሱዳናውያን ወደ ኢትዮጵያና ሌሎች ጎረቤት አገሮች መሰደዳቸውንም ዘገባዎች ያመለክታሉ ። ደቡብ ሱዳን ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኖችን በተመለከተ ስለደረሰውና ስለሚደርሰው ችግር እስካሁን ድረስ አስተማማኝ መረጃ ለማግኘት አልተቻለም።
አማጽያኑ የታሰሩት ባልደረቦቻቸው እንዲፈቱ፣ የዩጋንዳ ጦር አገሪቱን ለቆ እንዲወጣና የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲያበቃ ቅድመ ሁኔታ ያስቀመጡ ሲሆን፣ በመንግስት በኩል ደግሞ በአማጽያኑ የቀረቡትን በተለይም እስረኞችን መፍታት የሚለውን ቅድመ ሁኔታ አልተቀበለውም። ነገሮች እየባሱ ሄደው አንደኛው ሌላውን የውጭ መንግስታት ቅጠረኛ በማለት እየጠሩ ነው።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የመንግስት ሃይሎችና ተቃዋሚዎች ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶችን መጣሳቸውን የድርጅቱ ሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ሃላፊ የሆኑት ኢቫን ስሞኖቪች ገልጸዋል።
ቤንቲዩ እና ጎር የተባሉት ከተሞች ሙሉ በሙሉ መውደማቸውን የገለጹት ሃለፊው በርካታ ስደተኞች በተመድ የስደተኞች ካምፕ ውስጥ መጠለላቸውን ገልጸዋል። ከ80 ሺ ያላነሱ ደቡብ ሱዳናውያን ወደ ኢትዮጵያና ሌሎች ጎረቤት አገሮች መሰደዳቸውንም ዘገባዎች ያመለክታሉ ። ደቡብ ሱዳን ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኖችን በተመለከተ ስለደረሰውና ስለሚደርሰው ችግር እስካሁን ድረስ አስተማማኝ መረጃ ለማግኘት አልተቻለም።
Subscribe to:
Posts (Atom)