Ethopan Freedom
Saturday, 22 February 2014
ሰማያዊ ፓርቲ በድሬደዋ ከተማ ለዕሁድ ሕዝባዊ ሰብሰባ ዝግጅት ላይ !
February 22, 2014
ዛሬ ቅዳሜ ማለዳ ላይ፣ ድሬዳዋ የሚገኙት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና አባላት ነገ ዕሁድ የካቲት 16/2006 ዓ.ም በከተማዋ ለሚደረገው ህዝባዊ ስብሰባ በይፋ ቅስቀሳቸውን ጀምረዋል፡፡ ወጣቶቹ የፓርቲው አመራሮችና አባላት ሙሉ ቀን ቅስቀሳውን የሚያከናውኑ ይሆናል፡፡ በየሰዓቱ ያለውን ሁኔታ እየተከታተልን እናሳውቃችኋለን!
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
View mobile version
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment