የአንድነት ፓርቲ ወጣት አመራር አባክላት ም/ፕሬዘዳንቱ አቶኢ በላይ በፍቃዱና የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊዉ አቶ ሃብታሙ አያለው ከኢሳት ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልሶች ጠንካራ ጥያቄዎች ቀርበዉላቸዋል። ቢሳት የቀረቡት ጥያቄዎች ተመሳሳይነት ያላቸው ከመሆናቸውም በተጨማሪ የአንድነትን ፓርቲ አመራሮችን ተስፋ ለማስቆረጥና ኮርነር ለማድረግ ሆን ተብሎ ተመርጦ የተዘጋጁ ጥያቄዎች እንደሆኑ ብዙዎች እየተናገሩ ነዉ።
ከኢሳት የተነሱ ጥያቄዎች ይዘት ተመሳሳይነት መኖራቸው የኢሳትን ገለልተኝነት የማይንጸባርቁ እንደሆኑ ብዙዎች ቢናገሩም፣ የአመራር አባላቱን በሳል መልስ ሳያደንቁ አላለፉም።
መደመጥ ያለበት አቶ በላይ በፍቃዱና አቶ ሃብታሙ አያሌው፣ ያደረጉትን ክፍል 1 ቃለ ምልልስ ለማዳመጥ እዚህ ይጫኑ
ከኢሳት የተነሱ ጥያቄዎች ይዘት ተመሳሳይነት መኖራቸው የኢሳትን ገለልተኝነት የማይንጸባርቁ እንደሆኑ ብዙዎች ቢናገሩም፣ የአመራር አባላቱን በሳል መልስ ሳያደንቁ አላለፉም።
መደመጥ ያለበት አቶ በላይ በፍቃዱና አቶ ሃብታሙ አያሌው፣ ያደረጉትን ክፍል 1 ቃለ ምልልስ ለማዳመጥ እዚህ ይጫኑ
No comments:
Post a Comment