Saturday, 22 February 2014

በአውስትራሉያ ሲድኒ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን አምባሰዯሩ የጠራውን ስብሰባ በመቃወም ሊይ ይገኛለ!



በዚሁ በቋጠሮ ገጽ ሊይ የወጣው የወያኔ መንግስት ዲያስፖራውን የመቆጣጠር ተልዕኮ አካል የሆነውና በአዲሱ አምባሳዯር የተጠራውን ስብሰባ ሇመቃወም በሲድኒ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በአሁኑ ሰአት በአዳራሹ በር ሊይ ሆነው ጩህታቸውን እያሰሙ ይገኛለ።


በነገራችን ሊይ በታዋቂ አርቲስቶች የመጠቀም እቅዳቸው በአንጋፋዋ አርቲስት አይናሇም ተስፋዬ የተሳካሊቸው ይመስሊል። አይናሇም በተቃዋሚው ኢትዮጵያዊ እየተሰዯበች ወዯ ስብሰባው ገብታሇች።

ተወዳጇ ያልናት አርቲስት ተወዳጅነቷ በህዝብ ሳይሆን የዯም እዳ ባሇባቸው የወያኔ ባሇስልጣናት መሆኑን ይፋ አድርጋሇች፡፤

No comments:

Post a Comment