Thursday, 12 December 2013

በጅዳ ቆንስል በር ውላ የምታድረው እህት ክራሞት…

በጅዳ ቆንስል በር ውላ የምታድረው እህት ክራሞት…

December 11, 2013
ነቢዩ ሲራክ
Ethiopian woman in Saudi Arabia, Jiddah Ethiopian embassy
ይህችን እህት በጅዳ ቆንስል መስሪያ ቤት በር ተቀምጣ ካየኋት ሳምንት አልፏል። አልፎ አልፎ ላነጋግራት ብሞክርም መልስ አትሰጥም። መጀመሪያ ያየኋት ቀን አካባቢ ከስራ ለተፈናቀሉ እህቶች አነሰም በዛ መጠለያ እያለ ፣ ለምን በር ላይ ትሆናለች? ብየ የጠየቅኳቸው የቆንስሉ ጸጥታ አስከባሪ “አንተየ የዚህች እህት ጉዳይ አስቸጋሪ ነው ። ከመጠለያው ብዙ ቆይታለች ፣ አሁን በር ላይ የሆነችው ሃገር ቤት ለመሄድ ወረቀቷ አልቆ እያለ “ሃገር ቤት አልሄድም!” በማለቷ እነረደሆነ ተነግሮኛል ። “በመጠለያው የነበሩት ሰነዳቸው ባሳር በመከራ አልቆ ሲሸኙ ወደ ሃገር ቤት አልሸኝም ብላ ረብሻ ከማንሳት አልፎ ከተዘጋጀው መኪና ወርዳ ይህን የምታየው ሚኒባስ መስታውት ሰብራዋለች! ከዚያን ቀን ወዲህ አትበላም አትጠጣም ፣ እኛንም የገረመን ይሄ ነው! ምን ታደርጋለህ! ” ነበር ያሉኝ …
ይህ ከተነገረኝም “ወዲህ ሃገር ቤት አልገባም!” ያለችው እህት ለቀናት በቆንስሉ በር አልጠፋችም። ከተቀመጠችበት ወንበር ጀርባ ባለው ግድግዳ “ህጋዊ ሰነድ የሌላችሁ እና የወጣውን የሳውዲ ህግ መስፈርት የማታሟሉ ወደ ሃገር ግቡ !” የሚለው የቆንስል ማስታወቂያ ይታያል ። ከአጠገቧ በፕላስቲክ ኪስ የታጨቀ ጓዟን አስቀምጣ ፣ በሆዷ ቁርአን ታቅፋ አንገቷን ከመድፋት ባለፈ በአካባቢው አዛን ስትሰማ የዘወትር ጸሎቷን (ሰላቷን) ወንበሯን ፈቀቅ አድርጋ እንደምትሰግድ አንድ ዘወትር እንቅስቃሴዋን የሚከታተል ወዳጀ አጫውቶኛል… እንዲህ ሆና ኮርመት ብላ ውላ ታድራለች! ቀን ጸሃይ ሲወቃት ፣ ማታ ወበቁ ይፈራረቅባታል ! ካየኋት ቀን ጀምሮ ወደ መጠለያው እንድትገባ ብዙ ሁነን ብንማጸናትም አልተሳካልንም …
ከሃገሯ በጤና የመጣችው እህት ችግር ውጋቷን እንድንጋራ ስንጠይቃት አትመልስም! ወደ ሃገር ቤት እንድትገባ በጅዳ ቆንስል ልትሸኝ ቢሞከርም አልተሳካም። የ”ሃገር ቤት ግቢ!” ” አልገባም!” አለ መግባባት ፍርሻ ከመምጣቱ በፊት አንዳንዴ ኦሮምኛና ብዙ ጊዜ ግን የተሰባበረ አረብኛ እየቀላቀለች መናገር ይቀናት እንደነበር አንድ “በመጠለያው እያለች አውቃታለሁ!” ያሉ ወንድም አጫውተውኛል። ያን ሰሞን ወደ መጠለያው እንድትገባ ተለምና ብትገባም በመጠለያው ውስጥ ካሉ ግፉአን ጋር ግብ ግብ ፈጥራ መውጣቷን ሰምቻለሁ!
ይዚህች ግፉዕ እህት ሰላም የነሳና አዕሮዋን ያወከ የውስጥ ህመም ሚስጥር አይታወቅም! ትሰማለች ፣ ለመናገር አልፈቀደችም! ባሳለፍናቸው የበር ላይ ውሎዋ ትንፍሽ ብላ ስትናገር ቢያን እኔ እስከ ዛሬ አልሰማኋትም ! ውስጧ እንጅ ውጭ አካሏ የተጎዳ አይመስልም! ከሁሉም የሚገርመው ይህች እህት ጤናዋ ታውኮ እንኳ ሃገር ቤት ከወገኖቿ ጋር መቀናቀል ሞት መስሏታል ! ሌላው አስገራሚ ሂደት የዚህችን መልከ መልካም እጣ ፈንታ የምንመለከትም ህጋዊ ሰነድ የሌለን ብዙዎች የሳውዲን መንግስት የምህረት ቀቢጸ-ተስፋ ሰንቀን ጤናችን ተጠብቆ እያለ” በሰላም ሃገር ቤት ግቡ!” የሚለውን የመንግስትና የወገን ምክር መቀበል አቅቶናል! እንዴት ነው ነገሩ …?
አንድየ ይታረቀን ከማለት ባሻገር ምን ይባላል :) ብቻ እሱ ያቅልለው እንጅ የሚሰማ የሚታየው ይከብዳል ! … ያማል … ያማል!

HRC confirms Human Rights abuses in Benishangul-Gumuz ESAT News

HRC confirms Human Rights abuses in Benishangul-Gumuz

ESAT News
December 11, 2013
The Human Rights Congress (HRC) of Ethiopia has confirmed that human rights and physical abuses have been committed against thousands of Ethiopians who have been evicted from different zones of the Benishangul-Gumuz region for belonging to the “Amhara ethnic origin”.
HRC also stated that around 10, 000 citizens residing in the region have been told that they were not “natives of the region” and were forcefully evicted from the region as of April 23, 2013.

The Congress has also stated that it has confirmed from the complaints and testimonies of the representatives of the evictees that children and women, females and the helpless have been going through enormous predicament due to lack of adequate food and drink.

It also stated that it had been able to investigate the scale of the problem and the general situation of the evictees.   The report states that the evictees are currently in a difficult situation and for example in some areas such as the Kamashe Zone; the properties of the returnees have been confiscated making it impossible for the returnees to restart their life.

HRC’s investigators have been able to confirm from the words of the victims that their ethnic origin has been mentioned as a reason and they have been refused and discriminated access to credits, seeds and fertilisers.

The number of evictees from the Baruda Kebele and its environs of the Bulen Woreda in Metekel Zone were around 5000 that were later spread out in Chagni town of the Amhara region. During their investigation, HRC’s researchers have found that there were over 500 people who were dispersed in different areas of the town.

The victims also told the Human Rights organisation that they have harassed, threatened and arrested for telling the abuses and hardships they have sustained during the eviction.

An application letter signed by over 140 evictees and other documents sent to the Congress reveal that they have went through a lot of suffering, abuse and discrimination at the hands of regional officials and local populace.

Evictees from Baruda Kebele have told the Congress that their properties have not yet been returned to them, they are being attacked, have got no support, are denied access to agricultural inputs for originating from “that ethnic group”.

ESAT’s reporter has also confirmed that although Ethiopians of the Amhara ethnic origin that have been evicted from the Benishangul-Gumuz region have been returned back to the region last year, they still have not received any form of help from the government and are even facing different forms of administrative abuses.